የጀርባ ሕመም (Back pain)
ዕድሜያቸው ከ30-40 ዓመት የሆኑ ሰዎች የሐኪም ፊት እንዲያዩ ከሚያስገድዳቸው ወይም ስራ ከሚቀሩባቸው ምክንያቶች አንዱ የጀርባ ሕመም ነው፡፡
ዕድሜያቸው ከ30-40 ዓመት የሆኑ ሰዎች የሐኪም ፊት እንዲያዩ ከሚያስገድዳቸው ወይም ስራ ከሚቀሩባቸው ምክንያቶች አንዱ የጀርባ ሕመም ነው፡፡
የአንጀት ካንሰር በአለማችን በሶስተኛ ደረጃ በስፋት ሰዎችን የማያጠቃ የካንሰር ዓይነት ሲሆን በወንዶች ከሳንባና ከፕሮስቴት ካንሰር ቀጥሎ ሲገኝ በሴቶች ደሞ ከሳንባና ከጡት ካንሰር ቀጥሎ የካንሰር ደረጃውን ይይዛል ።
ከመጠን በላይ መወፈር ማለት በሰውነት የተጠራቀመው የስብ መጠን አደገኛ የጤና ስጋት ደረጃ ሲደርስ ነው።
አስም ለረጅም ጊዜ የሚቆይ የመንፈሻ አካል ህመም ሲሆን በማቁሰል ፣በማሳበጥና በማጥበብ ለመተንፈስ አሰቻጋሪ አስቸጋሪ ያደርጋል ።
ካንሰር የሴሎቻችን ደህንነት በሚቆጣጠሩ የዘረመል(genetics) ለውጥ የሚመጣ በሽታ ነው። ሰውነታችን ብዙ ትሪሊየን በሚሆኑ ህዋሳት(cells) የተሰራ ነው።